[No title]
የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ኃላፊ ዦን ክሎድ ዩንከር ዛሬ ከብራስልስ ገልፀዋል። «ሰዎች እና ፖለቲካ ፤ ምን ያህል ግንብ እና አጥርን ወደኃላ አስቀርተው ማለፍ እንደሚችሉ የጀርመን የውህደት ምስሎች ያመላክታሉ ሲሉ ዩንከር ተደምጠዋል። ያኔ የጀርመን ግንብ ፈርሶ ምዕራብ እና ምስራቅ ሲቀላቀል የታዘቡ ጀርመናውያንን በርሊን የሚገኘው ወኪላችን አግኝቶ አነጋግሯል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ልደት አበበ
ሸዋዬ ለገሠ