1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጀርመን መራሔ መንግስት ጉብኝት በኢትዮጵያና ኬንያ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 25 2015

ሾልስ ከኢትዮጵያ ፌደራዊ መንግስት፣ ከትግራይ ክልል ጊዚያዊ መሪዎችና ከአፍሪቃ ሕብረት ባለስልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የኢትዮጵያን የሰላም ስምምነት ገቢራዊነት፣የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦትና የሱዳንን ጦርነት ትኩረት ሰጥተዉ ይነጋገራሉ

Berlin Präsident William Ruto Kenia und Kanzler Scholz
ምስል፦ Kay Nietfeld/dpa/picture-alliance

ሾልስ አፍሪቃን ሲጎበኙ ያሁኑ ሁለተኛቸዉ ነዉ

This browser does not support the audio element.

የጀርመን መራሔ መንግስት ኦላፍ ሾልስ በኢትዮጵያና በኬንያ የሚያደርጉትን የሶስት ቀናት ጉብኝት ነገ ከአዲስ አበባ ይጀምራሉ።ሾልስ ከኢትዮጵያ ፌደራዊ መንግስት፣ ከትግራይ ክልል ጊዚያዊ መሪዎችና ከአፍሪቃ ሕብረት ባለስልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የኢትዮጵያን የሰላም ስምምነት ገቢራዊነት፣የሰብአዊ ርዳታ አቅርቦትና የሱዳንን ጦርነት ትኩረት ሰጥተዉ ይነጋገራሉ።የጀርመን የኩባንያና የንግድ ድርጅት ተወካዮችን የሚያስከትሉት ሾልስ ከኬንያ መሪዎችና ባለሐብቶች ጋር ሥለሁለቱ ሐገራት የንግድ ልዉዉጥና የተፈጥሮ ጥበቃ ይመክራሉ።ከአፍሪቃ ትልቁን የእንፏሎት ወይም የጆኦተርማል ኃይል ማመንጫ ተቋምን ይጎበኛሉም።

ፊሊፕ ዛንድነር

ይልማ ኃይለሚካኤል 

ነጋሽ መሐመድ

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW