1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጀርመን መንግሥትና የአፍሪቃ ህብረት የልማት ትብብር

ሰኞ፣ ግንቦት 22 2008

ጀርመን ለአፍሪቃ የግብርና ልማት፤ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና፤ሰላም ፣ጸጥታ እና መልካም አስተዳደር ዘርፎች የሚውል የ55 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገባች።

Kooperation zwischen Deutschland und der Afrikanischen Union Günther Nooke und Fatima Haram Acyl
ምስል፦ DW/G. Tedla

ስምምነቱን የጀርመን መራሒተ-መንግስት አንጌላ ሜርክል ልዩ መልዕክተኛ ጉንተር ኑከ እና የአፍሪቃ ህብረት ንግድ እና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር ፋቲማ አሲል ፋራም ጋር ተፈራርመዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

እሸቴ በቀለ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW