1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጀርመን ምክር ቤታዊ ምርጫና የጥምር መንግስት ምስረታው ጥያቄ

ማክሰኞ፣ መስከረም 12 2002

የፊታችን እሁድ በመላ ጀርመን ከሚካሄደው አጠቃላይ ምክር ቤታዊ ምርጫ በኋላ የትኞቹ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከየትኞቹ ተጣምረው አዲሱን ፌዴራዊ መንግስት ይመሰርታሉ የሚለው ጥያቄ የሰሞኑ ትልቅ አነጋጋሪ ጉዳይ ሆኖዋል።

...ዉጡና ምረጡ!...ምስል፦ picture-alliance/ dpa/dpaweb

አንዳንዶቹ ፓርቲዎች ገና ካሁኑ ከሌላኛው ፓርቲ ጋር አብረው እንደማይሰሩ መናገር ይዘዋል። የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ማርሴል ፉርስተናው ለጻፈው ሀተታ ይልማ ሀይለሚካኤል

ማርሴል ፉርስተናው/ይልማ ሀይለሚካኤል/አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW