1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጀርመን ባስልጣናትና የንግድ ልዑካን ቡድን በአፍሪቃ

ሰኞ፣ ኅዳር 13 2008

ንግድና ልማትን አጀንዳዉ ያደረገዉ በጀርመን ዉጭ ጉዳይ ሚንስትር ፍራንክ-ቫልተር ሽታይንማየር የተመራዉ የኢኮኖሚ ልዑካን ቡድን በአፍሪቃ ባደረገዉ የአራት ቀን ጉብኝት የወደብ ስምምነት፣ የመዋዕለ ንዋይ ፍሰትና የቴክኖሎጂ ልዉዉጥ ለማድርግ እንደሚፈልግ አመልክቶዋል።

Frank-Walter Steinmeier Besuch Mosambik Afrika Oldemiro Julio Marques Baloi
ምስል፦ picture-alliance/dpa/B.von Jutrczenka

[No title]

This browser does not support the audio element.

ሽታይንማየር በአፍሪቃ ትልቅ ማነቆ የሆነዉ ሙስናና የርስ በርስ ግጭት እንዲያበቃ ጥሪ አድርገዋል።

ኤንግል ዳግማር

መርጋ ዮናስ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW