የጀርመን አምባሳደር የአፋር ጉብኝት 27 የካቲት 2006ሐሙስ፣ የካቲት 27 2006በአፋር ክልል ወደ አፍዴራ የሚወስደዉን መንገድን ይዞ የአርተአሌ እሳተ ጎመራ ባለበት አካባቢ ፤ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ሊዘሎረ ሲሩስ ባለፈው ሳምንት ጉብኝት አድርገዉ ተመልሰዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Giorgisማስታወቂያ የጉብኝቱ ዓላማ፤ ከሁለት ዓመት በፊት ታግተዉ ለነበሩት ጀርመናዉያን መለቀቅ ዋነኛ ድርሻ ላበረከቱት የሃገር ሽማግሌዎች ምሥጋና ማቅረብ እንደነበር ተመልክቷል። ከጀርመንዋን አምባሳደር ሊዘሎረ ሲሩስ ጋር ከተጓዙት ጋዜጠኞች መካከል ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ አንዱ ነበር ። ስለ አምባሳደርዋ የአፋር ጉብኝት ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ ኂሩት መለሰ