1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን እና የኢትዮጵያ የባቡር ኩባንያዎች የልምድ ልውውጥ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 16 2011

ከጀርመኑ ዶቼ ባን ማለትም የጀርመን የባቡር ኩባንያ ልምድ ለመቅሰም የመጡ ኢትዮጵያውያን ከሰሞኑ በበርሊን ልምድ ለመቅሰም ቆይታ አድርገዋል።

Hochrangige Delegation der Ethiopian Railway Corporation besucht DB
ምስል DW/Y. Hinz

«የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በበርሊን»

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያውያኑ የመጡት በጀርመኑ ዓለም አቀፍ ትብብር በጀርመንኛ ምህጻሩ ጌኢዜት አስተባባሪነት በኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን እና በጀርመኑ ዶቼ ባን መካከል የልምድ ልውውጥ የሚያመቻች ፕሮጀክት አማካኝነት ነው። ለአራት ቀናት በርሊን ከተማ የቆዩት የልምድ ልውውጡ ተሳታፊ ልዑካን በነበራቸው ጊዜ የረዥም ዓመታት የሥራ ልምድ ካካበተው ከጀርመኑ የባቡር ኩባንያ የቀሰሙት እና የተመለከቱትን ለበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ገልፀውለታል። ዝርዝሩን ልኮልናል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW