1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ካቢኔ አለመግባባት እና የኳስ ግድል ፈንጠዝያ

ሰኞ፣ ሰኔ 7 2002

የጀርመን በአለም እግር ኻስ ጨዋታ ግጥምያ አመርቂ ዉጤት፣ እንዲሁም የበርሊኑ ካቢኔ ዉስጥ የተፈጠረዉ ያለመግባባት ህዝቡን ሁለት ስሜትን እንይዝ ያስገደደዉ ይመስላል።

የቅዳሜ እለቱ ሰላማዊ ሰልፍ በበርሊንምስል AP

የጀርመን ብሄራዊ የእግር ኳስ ቡድን ትናንት ደቡብ አፍሪቃ ላይ በግሩም ጨዋታ አራት ለዜሮ በማሸነፉ ህዝቡ ሻንፓኝ እንዲራጭ ቀዝቃዛዉን ቢራ እንዲያንቆረቁር ሲያዳርግ በሌላ በኩል የመራሂተ መንግስት አንጌላ ሜርክል ሚኒስትሮች መካከል የተፈጠረዉ አለመግባባት እና የቁጠባ አዲስ ህግ ህዝቡ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲወጣ ዳርጎታል። በዚህም ይላል የበርሊኑ ወኪላችን ህዝቡ ሁለት ስሜትን ይዞአል።

ይልማ ሃይለሚካኤል፣ አዜብ ታደሰ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW