የጀርመን ወደ ሶማሊያ ጦር የማዝመት ዕቅዷ
ማክሰኞ፣ የካቲት 4 2006![Afrika Bundeswehr bildet somalische Soldaten in Uganda aus](https://static.dw.com/image/17419934_800.webp)
ማስታወቂያ
የጀርመን የመከላከያ ሚኒስቴር ከ20 ዓመት በላይ ባለመረጋጋት እና በጦርነት ውስጥ የቆየችውን የዚችኑ ሀገር ሁኔታ ለማሻሻል ያስችላል ያለውን ሀሳብ ሰሞኑን አቅርቧል። ሀሳቡ የጀርመን መንግሥት ወደ 20 የሚጠጉ የጦር አሰልጣኞችን ወደ ሞቃድሾ ይላክ የሚል ነው። ይሁንና፣ ይህ ሀሳብ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዘንድ ሙሉ ድጋፍ እንዳላገኘ የዶይቸ ቬለ ስቬን ፖህልን ዘገባ አመልክቷል። ዝርዝሩን ከበርሊን ይልማ ኃይለሚካኤል አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ