1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን የህክምና ቡድን አባላት ነፃ የህክምና አገልግሎት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 18 2001

ሀያ ዘጠኝ አባላት ያሉት አንድ የጀርመን የህክምና ቡድን ለሁለት ሳምንታት በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ባደረገው የልብ ቀዶ ህክምና 18 ልጆችን አክሞ ማዳኑን ከአዲስ አበባ ታደሰ ዕንግዳው ዘግቧል ።

የልብ ቀዶ ህክምናምስል AP

በኢትዮጵያዊው ሀኪም ዶክተር ክፍሌ ቶንዶ የተመራው ይህ የህክምና ቡድን በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ያደረገው ነፃ የህክምና አገልግሎት የተሳካ እንደነበር በጎ ፈቃደኞቹ ሀኪሞችና የጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የቀዶ ህክምና ክፍል ባልደረቦች ለዶይቼቬለ ተናግረዋል ። ታደሰ እንግዳው--፣
ሂሩት መለሰ፣

ተክሌ የኋላ፣

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW