የጀርመን የልማት ትብብር ሚንስትር እና የአፍሪቃ ጉብኝት22 መጋቢት 2006ሰኞ፣ መጋቢት 22 2006የጀርመን የልማት ትብብር ሚንስትር ጌርድ ሚውለር ሰሞኑን ደቡብ ሱዳንን እና ማሊን ጎብኝተውዋል። ሚንስትሩ ወደ ሁለቱ ሀገራት የተጓዙት በቦታው በመገኘት በዚያ ስላለው የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ ስለትምህርት ሂደት፣ ስለስደተኞች ችግር እና የመልሶ ግንባታ ስራ በቅርብ ለመመልከት እና ከአፍሪቃውያኑ ጋ ሀሳብ ለመለዋወጥ እንደነበር ገልጸዋል። ሂልከ ፊሸር ይልማ ኃይለ ሚካኤል አርያም ተክሌ