የጀርመን ፕሬዝደንት በእስራኤል21 ኅዳር 2003ማክሰኞ፣ ኅዳር 21 2003የጀርመን ፕሬዝደንት ክርስቲያን ቩልፍ እስራኤልን እየጎበኙ ነዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግፕሬዝደንት ፔሬዝና ፕሬዝደንት ቩልፍምስል picture alliance/dpaማስታወቂያጀርመንና እስራኤል ከመቼዉም ጊዜ በበለጠ ተቀራርበዉ መሥራት እንደሚኖርባቸዉ ፕሬዝደንቱ አስታዉቀዋል። የአራት ቀናት ይፋዊ ጉብኝታቸዉን ትናንት የጀመሩት ፕሬዝደንት ቩልፍ በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ከእራኤል አቻቸዉ ጋ ለመነጋገር እየሩሳሌም ተገኝተዋል። ዜባስቲያን ኤንግልብራኽት ሸዋዬ ለገሠ