የጄዳው ማራቶን21 መጋቢት 2003ረቡዕ፣ መጋቢት 21 2003በሳውዲ ዐረቢያ ትናንት ለስምንተኛ ጊዜ በተደረገው የጂዳ ማራቶን ከበርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጎን የኬንያ የቓታር የባህሬን የሞሮኮ የፈረንሳይ እና የሳውዲ ዐረቢያ አትሌቶችም ተሳታፊ ሆኑ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Alexander Göbelማስታወቂያበዚሁ ውድድር የተሳተፉት አስራ ሁለቱ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል መቀዳጀታቸውን በስፍራው የተገኘው የጄዳው ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ ዘግቦዋል። ነቢዩ ሲራክ አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ