1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጄዳው ማራቶን

ረቡዕ፣ መጋቢት 21 2003

በሳውዲ ዐረቢያ ትናንት ለስምንተኛ ጊዜ በተደረገው የጂዳ ማራቶን ከበርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ጎን የኬንያ የቓታር የባህሬን የሞሮኮ የፈረንሳይ እና የሳውዲ ዐረቢያ አትሌቶችም ተሳታፊ ሆኑ።

ምስል Alexander Göbel

በዚሁ ውድድር የተሳተፉት አስራ ሁለቱ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል መቀዳጀታቸውን በስፍራው የተገኘው የጄዳው ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ ዘግቦዋል።

ነቢዩ ሲራክ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW