የጅቡቲ እና የኤርትራ ውዝግብ
ረቡዕ፣ ሰኔ 14 2009![Karte Dschibuti und Nachbarländer](https://static.dw.com/image/881797_800.webp)
ማስታወቂያ
ይህም ተገቢ አይደለም ስትል ጅቡቲ ለተመድ እና ለአፍሪቃ ህብረት አቤት ብላለች። ይህንኑ ውዝግብ በተመለከተ ከጅቡቲና ከኤርትራ መረጃ እንደደረሰው ያስታወቀው የተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ትናንት በጉዳዩ ላይ መክሮ ሁለቱ ሀገራት ውዝግቡን ከማባባስ እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
መክብብ ሸዋ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ
ይህም ተገቢ አይደለም ስትል ጅቡቲ ለተመድ እና ለአፍሪቃ ህብረት አቤት ብላለች። ይህንኑ ውዝግብ በተመለከተ ከጅቡቲና ከኤርትራ መረጃ እንደደረሰው ያስታወቀው የተመድ የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት ትናንት በጉዳዩ ላይ መክሮ ሁለቱ ሀገራት ውዝግቡን ከማባባስ እንዲቆጠቡ አሳስቧል።
መክብብ ሸዋ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ