ፖለቲካሰሜን አሜሪካ
የጆ ባይደን አዲስ ማዕቀብ ለመጣል ዝግጅት እና የምሁራን አስተያየት
ሰኞ፣ መስከረም 10 2014![USA | Corona | Biden will Impfpflicht ausweiten](https://static.dw.com/image/59138407_800.webp)
ማስታወቂያ
ዩናይትድስቴትስ በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ ጫና መፍጠር የቀጠለችው በተሣሣተ ግንዛቤ ላይ ተመርኩዛ ነው ሲሉ ዶይቸ ቨለ ያነጋገራቸው ምሁራን ተናገሩ።
በዴይተን ዩኒቨርሲቲ መምህር ኘሮፈሰር መሣይ ከበደ እና በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች ለረጅም ጊዜ በመምህርነት ያገለገሉት ዶክተር በርዔ ሐብተጊዮርጊስ እንደገለፁት ዩናይትድስቴትስ ከተሳሳተ ግንዛቤ ተነስታ ምክንያታዊነት የሚጎድለው እርምጃ መውሰዷን ቀጥላለች::
ምሑራኑ ኘሬዚዳንት ጆ ባይደን በሃገራቱ አዲስ ማዕቀብ ለመጣል የሚያስችል ትዕዛዝ መፈረማቸውንም ተቃውመዋል::
ታሪኩ ኃይሉ
እሸቴ በቀለ
ማንተጋፍቶት ስለሺ