1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የገቢ ግብር ማሻሻያ ረቂቅ

እሑድ፣ ሰኔ 12 2008

ኢትዮጵያ ዉስጥ መንግሥት የገቢ ግብር ማሻሻያ ረቂቅ አዘጋጅቶ የሰሞኑ መወያያ ሆኗል። የገቢ ግብር ማሻሻያዉ ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያለዉን የኅብረተሰብ ክፍል ለመጥቀም ያለመ እንደሆነ ቢነገርለትም በተግባር ከሚያመጣለት ጥቅም ይልቅ ብዙ ስለተወራለት የዋጋ መወደድን እንዳያስከትልበት የኤኮኖሚ ባለሙያዎች ማሳሰብ ጀምረዋል።

Symbolbild Geld Steuereinnahmen
ምስል Imago/blickwinkel

የገቢ ግብር ማሻሻያ ረቂቅ

This browser does not support the audio element.

ረቂቅ የገቢ ግብር ማሻሻያዉን የሀገሪቱ ምክር ቤት ተነጋግሮበት ካጸደቀዉ በያዝነዉ ሰኔ ወር ማለቂያ ላይ ተግባራዊ እንደሚሆን ይጠበቃል። ዶቼ ቬለ በትክክል የዚህ የገቢ ግብር ማሻሻያ ፋይዳ ምንድነዉ? የሚያስከትለዉስ አዎንታዊም ሆነ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዴት ይታያል? በማለት የኤኮኖሚ ባለሙያዎች ን አወያይቷል። ከድምጽ ዘገባዉ ይከታተሉ።

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW