1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የገና በዓልን በልገሣ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 15 2008

ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የውጭ ሃገራት ነዋሪዎች የገና በዓልን በምን መልኩ እያከበሩት ይገኛሉ?

Äthiopien Addis Abeba Nikola Eichelroth sammelt Kleidung für Bedürftige
ምስል DW Y.Egziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያው ውስጥ የሚኖሩ የውጭ ሃገራት ተወላጆች የጎርጎሪዮሱ የቀን ቀመር ሥሌትን በመከተል የሚከበረውን የገና በዓል በተለያየ መንገድ እያከበሩት ይገኛሉ። ትዝታ የሚል ተጨማሪ ኢትዮጵያዊ ስም ያላት በአዲስ አበባ ነዋሪ የሆነችው ጀርመናዊት የገና በዓልን ለህጻናት እና ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ሰዎች አልባሳትን በመሰብሰብ እና በመለገስ አሳልፋለች። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አነጋግሯታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW