የገና በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 29 2009ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በዩናትድ ስቴትስ ከዚህም በተጨማሪ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የተቸገሩ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችንም ቤተክርስቲያኗ እየረዳች ነው ተብሏል። ቤተ ክርቲያኗ ባላት የእርሻ መሬት ላይ የዶሮ እና የንብ ርባታን በማከናወን የበርማ፣ የኮንጎ እና የሱዳን ዜጎች ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙ ተገልጿል። የአብያተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎችን በማነጋገር መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባውን ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል።
መክብብ ሸዋ
ማንተጋፍቶት ስለሺ