1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የገና በዓል በዋሽንግተን ዲሲ

ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 29 2009

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በተለምዶ በዓላትን ብቻ እየጠበቁ የተቸገሩትን መርዳት ላይ ከማተኮር ቋሚ በጀት መድባ እንደምትንቀሳቀስ በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ የሁለት አብያተክርስትያን አስተዳዳሪዎች ለዶይቸ ቬለ ገልጠዋል።

Geburt Jesus
ምስል Museum Catharijneconvent

Beri DC. (Ethiopian Ortodox Chrismas USA) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በዩናትድ ስቴትስ ከዚህም በተጨማሪ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የተቸገሩ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችንም ቤተክርስቲያኗ እየረዳች ነው ተብሏል። ቤተ ክርቲያኗ ባላት የእርሻ መሬት ላይ የዶሮ እና የንብ ርባታን በማከናወን የበርማ፣ የኮንጎ እና የሱዳን ዜጎች  ተጠቃሚ እየሆኑ እንደሚገኙ  ተገልጿል። የአብያተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎችን በማነጋገር  መክብብ ሸዋ ዝርዝር ዘገባውን ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል።

መክብብ ሸዋ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW