1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የገና በዓል አከባበር በአዲስ አበባ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 29 2001

የዘንድሮው የክርስቶስ የልደት በዓልም ልክ በያመቱ እንደሚደረገው በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በየአብያተ ክርስትያኑ ተከብሮዋል።

ገና በኢትዮጵያ
ገና በኢትዮጵያምስል picture-alliance / dpa

መንፈሳዊው የበዓሉን አከባበር ከተካሄደባቸው አብያተ ክርስትያን መካከል አንዱ መርካቶ የሚገኘው የቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስትያን ነበር። ወኪላችን ጌታቸው ተድላ በስፍራው ተገኝቶ ስርዓቱን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

2.

በኢትዮጵያ ካለፉት ጊዚያት ወዲህ የሚታየው የኑሮ ውድነት በዘንድሮው የገና በዓል አከባበር ላይ ተጽዕኖ ማሳረፉ በሀተሰቡ ኑሮ ውስጥ ጎልቶ እየታየ ነው። ሆኖም፡ ወኪላጭን ታደሰ እንግዳው እንደሚለው፡ ሁሉም በዓሉን ከዘመድ አዝማድና ከወዳጅ ጋር ባንድነት እንደየአቅሙ ለማክበር ደፋ ቀና ሲል ይገኛል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW