1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የገና ገበያ በአዲስ አበባ እንዴት ዋለ?

02:52

This browser does not support the video element.

ሰለሞን ሙጬ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 28 2017

በአዲስ አበባ ገበያዎች መጠጦች፣ በግ እና በሬ የሚሸጡ ነጋዴዎች በገና ዋዜማ የበዓል ገበያ መቀዛቀዙን ይናገራሉ። የክርስትና እምነት ተከታዮች የገና በዓልን ለማክበር ሲዘጋጁ በዋና ከተማዋ የተለያዩ ክፍሎች በሚገኙ ገበያዎች ሽንኩርት፣ ቅቤ፣ ማር፣ ጠጅ፣ በግ፣ ፍየል እና የቀንድ ከብቶች በስፋት ለሽያጭ ቀርበዋል።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW