1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጊኔ ጊዚያዊ ሁኔታ

ቅዳሜ፣ መጋቢት 26 2001

የንዑስዋ ምዕራብ አፍሪቃዊቱ ሀገር የጊኔ ኮናክሪ ወታደራዊ መንግስት መሪ ሻምበል ሙሳ ዳዲስ ካማራ በሀገሪቱ ፕሬዚደንታዊውን ምርጫ የፊታችን ታህሳስ ለማካሄድ ወሰኑ።

ሻምበል ሙሳ ዳዲስ ካማራ
ሻምበል ሙሳ ዳዲስ ካማራምስል AP


ሀገሪቱን ላለፉት ሀያ አራት ዓመታት የመሩት ፕሬዚደንት ላንሳ ኮንቴ ባለፈው ታህሳስ ሲሞቱ ስልጣኑን ህገ መንግስቱን በሚጻረር መንገድ የያዙት ሻምበል ካማራ በዚሁ ውሳኔቸው የጦር ኃይሉ ለዘላለሙ በስልጣን እንደማይቆይና በሀገሪቱ ምርጫ እንደሚያካሂድ የገቡትን ቃል ጠብቀዋል። ይህም ቢሆን ግን ይህንኑ የጦር ኃይሉን ውሳኔ የሚጠራጠሩ ወገኖች አልጠፉም።

DW/DPA/AA

አርያም ተክሌ፣

ተክሌ የኋላ፣

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW