1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኛ ኤልያስ የጤና ችግር

ሰኞ፣ የካቲት 20 2009

ህክምናውን በጤና ጣብያ እንደሚከታተል የገለፀው ጋዜጠኛ ኤልያስ ከፍ ወዳለ የህክምና መስጫ ሄዶ እንዲታከም እንዳልተጻፈለት የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል።

Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

Beri.AA (Journalist Elyas Gebru's health condition) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ላለፉት ሦስት ወራት በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ የአፍንጫው ጤና መታወኩን እና የተሻለ ህክምና ማግኘት አለመቻሉን ተናገረ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታሰረውን ኤልያስን የሚያሰቃየው የአፍንጫው አለማሽተት ችግር ያጋጠመው ከታሰረ በኋላ መሆኑን ገልጿል። ህክምናውን በጤና ጣብያ እንደሚከታተል የገለፀው ጋዜጠኛ ኤልያስ ከፍ ወዳለ የህክምና መስጫ ሄዶ እንዲታከም እንዳልተጻፈለት የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዘግቧል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW