1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኛ ውብሸት ታየ ህክምና ማጣት 

ሐሙስ፣ የካቲት 16 2009

14 ዓመት ተፈርዶበት ካለፉት አምስት ዓመታት ወዲህ በዝዋይ ማረሚያ ቤት የሚገኘው ጋዜጠኛ ውብሸት ታየ ላጋጠመው የጤና ችግር ተገቢውን ህክምና እንዳያገኝ ተደረገ ሲሉ ቤተሰቦቹ አስታወቁ። ጋዜጠኛ ውብሸት ለህክምና በጊዚያዊነት አዲስ አበባ ወደሚገኘው የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ተወስዶ ነበር።

Symbolbild Herzschlag Herz EKG Stethoskop
ምስል Fotolia/M&S Fotodesign

Ber. AA(Wubshet Taye_ keinen Zugang zur medizinischen Versorgung) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ይሁንና፣ ምንም እንኳን ለዛሬ ሌላ ቀጠሮ ቢኖረውም ፣ ባልታወቀ ምክንያት ህክምናውን ሳያጠናቅቅ ወደ ዝዋይ እንደተመለሰ ባልተቤቱ ወይዘሮ ብርሀን ተስፋዬ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

 ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW