1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጋዜጠኞች መብትና አፍሪቃ

ረቡዕ፣ የካቲት 9 2003

የምርምር ጋዜጠኞችን በመጨቆን አፍሪቃ ቀዳሚዉን ስፍራ እንደያዘች ለጋዜጠኞች መብት የሚሟገተዉ CPJ አስታወቀ።

ምስል HIIK

እንደድርጅቱ ዓመታዊ ዘገባም ኢትዮጵያ፤ ካሜሮን፤ ዑጋንዳና ኬንያ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ ጋዜጤኞችን በመጫን ግንባር ቀደም ተብለዋል። በተጨማሪም CPJ ባለፈዉ የአዉሮፓዉያኑ 2010ዓ,ም በዓለም ዙሪያ በአደገኛ ሁኔታ ሥራቸዉን በማከናወን ላይ እንዳሉ 44 ጋዜጠኞች ህይወታቸዉን እንዳጡ አመልክቷል። ሌሎች 31ጋዜጠኖችም እንዲሁ ከሥራቸዉ ጋ በተገናኘ ምክንያት እንደተገደሉም አስታዉቋል።

ዘሪሁን ተስፋዬ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW