1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጋዜጠኞች የክስ ሂደት

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 2 2005

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የፍትሕ ጋዜጣ አምደኛ ርዕዮት ዓለሙ ለሁለተኛ ጊዜ ያስገባችውን የይግባኝ ጥያቄ አድምጦ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።

Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia Tuesday, Nov. 1, 2011. A witness in a terror trial against two Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye arrested during a clash with rebels in the Ogaden in the country's restive east in July told the court on Tuesday that the pair planned to "support" a rebel group. The two Swedes pleaded not guilty to charges of terrorism during a preliminary hearing Oct. 20 but admitted to having violated immigration laws. (AP Photo)
ምስል፦ AP

በፍትሕ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ተመሥገን ደሳለኝ እና አሳታሚው የሕትመት እና ማስታወቂያ ድርጅት ላይ ከተመሠረተ በኋላ ተቋርጦ የነበረውም ክስ ዛሬ በፍርድ ቤት ሲታይ ውሎዋል። አሳታሚው ድርጅት ባለመቀረቡ አቶ ተመሥገን የሀምሣ ሺህ ብር ዋስ በመክፈል ጉዳዩን ከውጭ እንዲከታተል፣ ለአሳታሚው ድርጅት ደግሞ ድጋሚ ጥሪ እንዲቀርብለት ፍርድ ቤቱ አዞዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW