የጋዳፊ ልጅና የለንደኑ የምጣኔ ሀብት ዩኒቨርስቲ፣28 የካቲት 2003ሰኞ፣ የካቲት 28 2003በሊቢያ ህዝባዊ አመጽ ተቀስቅሶ በመካሄድ ላይ እንዳለ፣ የኮሎኔል ሙኧመር ጋዳፊ ልጅ ሰይፍ ኧል እስላም፣ ተቃዋሚዎች፤ማገናኛዉን ኮፒ አድርግሳይፍ አል ኢስላም ጋዳፊምስል dapdማስታወቂያ የሊቢያን ጎዳናዎች ካልለቀቁ የሚከተለው ደም-መፋሰስ ነው ሲሉ በቴሌቭዥን ከተናገሩ ወዲህ፣ በብሪታንያ መዲና በለንደን በሚገኘው የምጣኔ ሀብት ጉዳይ ዩኒቨርስቲ(LSE)ያልተጠበቀ ትርምስ ተከሥቷል። እሰጥ አገባው፤ Sir Howard Davis የተባሉትን ፣ የዩንቨርስቲው አስተዳዳሪ ፕሮፌሰር፣ ሥራቸውን እንዲለቁ አስገድዷል። ሃና ደምሴ ሸዋዬ ለገሠ