1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሟች ቤተሰቦች እስካሁን ፍትህ አላገኘንም ይላሉ

ረቡዕ፣ ሰኔ 6 2010

ሰኔ 7፣2009 ዓም በህንጻው 4ተኛ ፎቅ ላይ ከሚገኝ ከአንድ ትዉልደ ኢትዮጵያዊ መኖሪያ ቤት በተነሳው እሳት የ71 ሰዎች ህይወት አልፏል። ከመካከላቸው ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ይገኙበታል።

England Londoner Hochhaus
ምስል Picture alliance/AP Photo/F. Augstein

የግሬንፌል ታወር ቃጠሎ አንደኛ ዓመት

This browser does not support the audio element.


ለንደን ብሪታንያ የሚገኘው ግሬንፌል ታወር በመባል የሚጠራው ባለ24 ፎቅ ህንጻ በእሳት ቃጠሎ እንዳልነበረ ከሆነ፤ ነገ አንድ ዓመት ይሞላዋል። በአደጋው የሞቱት ሰዎች ከዛሬ ምሽት አንስቶ በህንጻው አካባቢ በሚካሄዱ የተለያዩ  ስነ ስርዓቶች እና ዝግጅቶች እንደሚታሰቡ ተዘግቧል። ሰኔ 7፣2009 ዓም በህንጻው 4ተኛ ፎቅ ላይ ከሚገኝ ከአንድ ትዉልደ ኢትዮጵያዊ መኖሪያ ቤት በተነሳው እሳት የ71 ሰዎች ህይወት አልፏል። ከመካከላቸው ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ይገኙበታል። የሟች ቤተሰቦች እስካሁን ፍትህ አላገኘንም ሲሉ ያማርራሉ። የለንደንዋ ወኪላችን ሀና ደምሴ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች።

ሀና ደምሴ

ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW