ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ፣ ህገመንግሥቱን የሚያሻሽል ኮሚቴ እንዲሠማራ አዘዋል። በሚሻሻለው ህገ መንግሥት የፕሬዚዳንቱ የአገልግሎት ዘመን ይገደባል። ይሁንና የሲሌልማንን መግለጫ ችላ በማለት ከ 2 ሳምንት በላይ አደባባይ በመውጣት ያቀረብነው ጥያቄ ገና ምልሽ አላገኘም ያሉት የተቃውሞ ሰልፈኞች፤ በካይሮና በሌሎችም ከተሞች አደባባይ መውጣታቸውን እንደገፉበት ናቸው።
ኤስተር ሳውብ
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ