1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግብፅ አመፅ በሳምንቱ መጀመሪያ

ማክሰኞ፣ የካቲት 1 2003

ግብፅ ውስጥ የተቃውሞው ወገን ፤ ተጨማሪ ዐቢይ የፖለቲካ ስብሰባ ከማድረጉ ጥቂት ሰዓቶች ቀደም ብሎ፤አዲሱ ም/ፕሬዚዳንት ዖማር ሱሌይማን በቴሌቭዥን በሰጡት መግለጫ ፣ መንግሥት በሰላማዊ መንገድ የሥልጣን ሽግግር የሚያደርግበት የጊዜ ሰሌዳ አለው ብለዋል።

የታህሪር አደባባይ ሰኞ ጠዋትምስል dapd

ፕሬዚዳንት ሆስኒ ሙባረክ፣ ህገመንግሥቱን የሚያሻሽል ኮሚቴ እንዲሠማራ አዘዋል። በሚሻሻለው ህገ መንግሥት የፕሬዚዳንቱ የአገልግሎት ዘመን ይገደባል። ይሁንና የሲሌልማንን መግለጫ ችላ በማለት ከ 2 ሳምንት በላይ አደባባይ በመውጣት ያቀረብነው ጥያቄ ገና ምልሽ አላገኘም ያሉት የተቃውሞ ሰልፈኞች፤ በካይሮና በሌሎችም ከተሞች አደባባይ መውጣታቸውን እንደገፉበት ናቸው።

ኤስተር ሳውብ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW