1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የግንቦት ዘጠና ሰባት ምርጫ ያስከተለው ውዝግብ ሰለባዎች መታሰቢያ

ሰኞ፣ ሰኔ 1 2001

የግንቦት ዘጠና ሰባት የምርጫ ውጤት ባስከተለው ውዝግብ ወደ ሰላሳ አምስት የሚገመቱ ሰዎች በጸጥታ ኃይላት ከተገደሉ ትናንት አራተኛ ዓመት ሆናቸው።

ምስል AP

ይህንኑ ምክንያት በማድረግ የሟቾች ቤተሰቦች ዕለቱን በመላ ኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ቅጥር ግቢ አስበውታል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ የማቾች ቤተሰብ ማህበር ዋና ጸሀፊ አቶ ኢዮብ ከበደን አነጋግሮዋል።

ጌታቸው ተድላ/አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW