የግንቦት ዘጠና ሰባት ምርጫ ያስከተለው ውዝግብ ሰለባዎች መታሰቢያ1 ሰኔ 2001ሰኞ፣ ሰኔ 1 2001የግንቦት ዘጠና ሰባት የምርጫ ውጤት ባስከተለው ውዝግብ ወደ ሰላሳ አምስት የሚገመቱ ሰዎች በጸጥታ ኃይላት ከተገደሉ ትናንት አራተኛ ዓመት ሆናቸው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያይህንኑ ምክንያት በማድረግ የሟቾች ቤተሰቦች ዕለቱን በመላ ኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ቅጥር ግቢ አስበውታል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ የማቾች ቤተሰብ ማህበር ዋና ጸሀፊ አቶ ኢዮብ ከበደን አነጋግሮዋል። ጌታቸው ተድላ/አርያም ተክሌ