የጎርፍ ስጋት የደቀነው የዘንድሮ ክረምት በኢትዮጵያ
ቅዳሜ፣ ሐምሌ 18 2012![Überflutung inSüd- Gondar](https://static.dw.com/image/49997229_800.webp)
ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ ከበልግ ወቅት ጀምሮ ጠንከር ያለ ዝናብ እየጣለ ይገኛል። ዝናቡ በአንዳንድ የሀጋሪቱ አካባቢዎች ጠንከር ብሎ ብሩቱ ጎርፍ እያስከተለ ጥቂት የማይባሉ ሰዎችን ህይወት ነጥቋል። በንብረት ላይ ጉዳት አስከትሏል ። የኢትዮጵያ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት እንደሚለው ደግሞ በሀገሪቱ የጎርፍ ስጋት አሁንም ድረስ አይሎ ተስተውሏል። የክረምት ወራት እስክያልፍ ድረስም ተገቢው ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አሳስቧል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ታምራት ዲንሳ
እሸቴ በቀለ