1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጎርፍ ስጋት የደቀነው የዘንድሮ ክረምት በኢትዮጵያ

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 18 2012

በኢትዮጵያ ከበልግ ወቅት ጀምሮ ጠንከር ያለ ዝናብ እየጣለ ይገኛል። ዝናቡ በአንዳንድ የሀጋሪቱ አካባቢዎች ጠንከር ብሎ ብሩቱ ጎርፍ እያስከተለ ጥቂት የማይባሉ ሰዎችን ህይወት ነጥቋል። በንብረት ላይ ጉዳት  አስከትሏል ። የኢትዮጵያ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት እንደሚለው ደግሞ በሀገሪቱ የጎርፍ ስጋት አሁንም ድረስ አይሎ ተስተውሏል።

Überflutung inSüd- Gondar
ምስል Biruk Teshome

የጎርፍ አደጋ የደቀነው ስጋት

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ከበልግ ወቅት ጀምሮ ጠንከር ያለ ዝናብ እየጣለ ይገኛል። ዝናቡ በአንዳንድ የሀጋሪቱ አካባቢዎች ጠንከር ብሎ ብሩቱ ጎርፍ እያስከተለ ጥቂት የማይባሉ ሰዎችን ህይወት ነጥቋል። በንብረት ላይ ጉዳት  አስከትሏል ። የኢትዮጵያ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት እንደሚለው ደግሞ በሀገሪቱ የጎርፍ ስጋት አሁንም ድረስ አይሎ ተስተውሏል። የክረምት ወራት እስክያልፍ ድረስም ተገቢው ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ አሳስቧል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ታምራት ዲንሳ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW