1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጎርፍ አደጋ እና ቀጣዩ ዝናብ

ረቡዕ፣ መጋቢት 28 2008

በሚቀጥሉት ቀናት በደቡብ እና ምሥራቅ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ዝናብ ስለሚጠበቅ ከወዲሁ አስፈላጊዉ ጥንቃቄ እንዲደረግ የብሔራዊ ሜትሪዮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። ሰሞኑን በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች የጣለዉ ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለዉ ጎርፍ በሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።

DW- Produktion Wettervorhersage in Äthiopien
ምስል DW/ Yohannes Gebergziabeher

[No title]

This browser does not support the audio element.

በተለይ በጅጅጋ ከተማ በደረሰዉ የጎርፍ አደጋ ከ20 በላይ ሰዎች ሕይወታቸዉ ማለፉንና አንድ ትምህርት ቤትም እስከ ዛሬ ድረስ መዘጋቱ ታዉቋል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW