የጎርፍ አደጋ እና ቀጣዩ ዝናብ28 መጋቢት 2008ረቡዕ፣ መጋቢት 28 2008በሚቀጥሉት ቀናት በደቡብ እና ምሥራቅ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ዝናብ ስለሚጠበቅ ከወዲሁ አስፈላጊዉ ጥንቃቄ እንዲደረግ የብሔራዊ ሜትሪዮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ። ሰሞኑን በአፋር እና ሶማሌ ክልሎች የጣለዉ ከፍተኛ ዝናብ ባስከተለዉ ጎርፍ በሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/ Yohannes Gebergziabeherማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. በተለይ በጅጅጋ ከተማ በደረሰዉ የጎርፍ አደጋ ከ20 በላይ ሰዎች ሕይወታቸዉ ማለፉንና አንድ ትምህርት ቤትም እስከ ዛሬ ድረስ መዘጋቱ ታዉቋል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ አዜብ ታደሰ