1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጎሮ-አዲስ አበባ ነዋሪ ስሞታ

ረቡዕ፣ መስከረም 16 2011

ሰሞኑን ከጥቃት ያመለጡ አንድ የአካባቢዉ ነዋሪ እንዳሉት በቡድን የተሰበሰቡ ወጣቶች በተለይ ማታ በየመንገዱ ዳርቻ እያደፈጡ ወደየቤቱ የሚገባዉን ነዋሪ ያጠቃሉ፤ ይዘርፋሉም።

Äthiopien Stadt Mekelle
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

(Beri.Brussels) Attack and Insecurity in Goro-AA - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

አዲስ አበባ ዉስጥ በልማዱ ጎሮ ተብሎ የሚጠራዉ አካባቢ ነዋሪዎች የሚፈፀምባቸዉ ዘረፋ እና ድብደባ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየከፋ መምጣቱን አስታወቁ።ሰሞኑን ከጥቃት ያመለጡ አንድ የአካባቢዉ ነዋሪ እንዳሉት በቡድን የተሰበሰቡ ወጣቶች በተለይ ማታ በየመንገዱ ዳርቻ እያደፈጡ ወደየቤቱ የሚገባዉን ነዋሪ ያጠቃሉ፤ ይዘርፋሉም።የአካባቢዉ ፖሊስም በነዋሪዎች ላይ የሚፈፀመዉ ድብደባ እና ዘረፋ መደጋገሙን አረጋግጧል።የአካባቢዉ ፖሊስ አዛዥ እንዳሉት የመንገድ ዳር መብራቶች አለሞኖር እና የሰዉ ኃይል እጥረት የፖሊስን የቁጥጥር ሥራ አስቸጋሪ አድርጎታል።

ዳግማዊ ሲሳይ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW