ፖለቲካየጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር እና የመብት ተሟጋች አስተያየት21 ጥቅምት 2011ረቡዕ፣ ጥቅምት 21 2011 በአዉሮጳ ነዋሪ የሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ አቶ ስዩም ሃብተማርያም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ንግግር አዎንታዊ አስተያየት ሰጥተዋል። ንግግራቸው ተስፋ ሰጪ እንደነበርም ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን እየተካሄደ ባለው ለውጥ ላይ ትዕግሥት እና ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግም ማስገንዘባቸውን በአዎንታዊነት ተመልክተውታል። ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/T. W. Eragoማስታወቂያየጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር እና የመብት ተሟጋች አስተያየትThis browser does not support the audio element.ነጋሽ መሃመድ/እሸቴ በቀለ አዜብ ታደሰ