1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር እና የመብት ተሟጋች አስተያየት

ረቡዕ፣ ጥቅምት 21 2011

በአዉሮጳ ነዋሪ የሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ አቶ ስዩም ሃብተማርያም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ንግግር አዎንታዊ አስተያየት ሰጥተዋል። ንግግራቸው ተስፋ ሰጪ እንደነበርም ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን እየተካሄደ ባለው ለውጥ ላይ ትዕግሥት እና ጥንቃቄ እንደሚያስፈልግም ማስገንዘባቸውን በአዎንታዊነት ተመልክተውታል።

Deutschland Besuch Abiy Ahmed äthiopischer Premierminister
ምስል DW/T. W. Erago

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ንግግር እና የመብት ተሟጋች አስተያየት

This browser does not support the audio element.

ነጋሽ መሃመድ/እሸቴ በቀለ
አዜብ ታደሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW