የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአንድ ዓመት ክንዉን በፎቶ
ሰኞ፣ መጋቢት 23 2011ማስታወቂያ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ አንድ ዓመት ውስጥ በተከናወኑ አወንታዊ ተግባራት እና ተግዳሮቶች ላይ የተለያዩ ህዝባዊ ውይይቶች እየተካሄዱ ነዉ ። የኢትዮጵያዉ ዶ/ር ዐቢይ መሐመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዉ ከተሾሙ ነገ አንድ ዓመት ይሞላቸዋል። ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ፤ በዓመቱ ዉስጥ ያከናወንዋቸዉ አበይት ተግባራትን የሚዳስስ የፎቶ ዓዉደ ርዕይ መዲና አዲስ አበባ ላይ በሚገኘዉ በሚለንየም አዳራሽ ለተመልካች ክፍት ሆንዋል። ዓዉደ ርዕዩ በይፋ ሲከፈት በሥነ-ስርዓቱ ላይ የነተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ተገኝቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሃንስ ገብረእግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ