1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የአንድ ዓመት ክንዉን በፎቶ 

ሰኞ፣ መጋቢት 23 2011

የኢትዮጵያዉ ዶ/ር ዐቢይ መሐመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዉ ከተሾሙ ነገ አንድ ዓመት ይሞላቸዋል።  ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ፤ በዓመቱ ዉስጥ ያከናወንዋቸዉ አበይት ተግባራትን የሚዳስስ የፎቶ ዓዉደ ርዕይ መዲና አዲስ አበባ ላይ በሚገኘዉ በሚለንየም አዳራሽ ለተመልካች ክፍት ሆንዋል።

Äthiopien Diskussion zwischen den PM Abiy Ahmed und Opposition
ምስል DW/Y.-G. Egiziabher

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ክንዉን በፎቶ

This browser does not support the audio element.


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ አንድ ዓመት ውስጥ በተከናወኑ አወንታዊ ተግባራት እና ተግዳሮቶች ላይ የተለያዩ ህዝባዊ ውይይቶች እየተካሄዱ ነዉ ። የኢትዮጵያዉ ዶ/ር ዐቢይ መሐመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነዉ ከተሾሙ ነገ አንድ ዓመት ይሞላቸዋል።  ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ፤ በዓመቱ ዉስጥ ያከናወንዋቸዉ አበይት ተግባራትን የሚዳስስ የፎቶ ዓዉደ ርዕይ መዲና አዲስ አበባ ላይ በሚገኘዉ በሚለንየም አዳራሽ ለተመልካች ክፍት ሆንዋል።  ዓዉደ ርዕዩ በይፋ ሲከፈት በሥነ-ስርዓቱ ላይ የነተገኘዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ተገኝቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። 

ዮሃንስ ገብረእግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW