1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋዜጣዊ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 6 2001

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ትናንት አዲስ አበባ ላይ በተለያዩ ዓለምአቀፍ፣ አሕጉራዊና ብሄራዊ ጉዳዮች ላይ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊምስል AP Photo

መለስ ዜናዊ መግለጫ ከሰጡባቸው ውስጣዊ ጉዳዮች አንዱም መጪው የ 2002 ዓ.ም. ምርጫ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድርጅታቸው ኢሕአዴግ በጉዳዩ መክሮ ነጻና ግልጽ ምርጫ ለማካሄድ የሚረዳ የውይይት ጽሑፍ ለከፍተኛ የአመራር ዓባላት መበተኑንም አስታውቀዋል። ሰነዱ በነሐሴ ወር መጨረሻ ለሕዝብ ይፋ ይሆናል ነው የተባለው፤

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW