1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠቅላይ ሚንሥትሩ የምክር ቤት ንግግር

ማክሰኞ፣ መጋቢት 14 2013

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ዐሥር ዓመታት ከአፍሪቃ የምትጠቀስ ሀገር ትሆናለች ሲሉ ጠቅላይ ሚንሥትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በተወካዮች ምክር ቤት ተናገሩ። ጠቅላይ ሚንሥትሩ ዛሬ የዐሥር ዓመት የብልጽግና ፍኖተ-ካርታ የልማት ዕቅድ በተመለከተ በተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው።

Äthiopien l Premierminister Ahmed Abiy
ምስል Amanuel Sileshi/AFP

በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች ተነስተዋል

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ በሚቀጥሉት ዐሥር ዓመታት ከአፍሪቃ የምትጠቀስ ሀገር ትሆናለች ሲሉ ጠቅላይ ሚንሥትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በተወካዮች ምክር ቤት ተናገሩ። ጠቅላይ ሚንሥትሩ ዛሬ የዐሥር ዓመት የብልጽግና ፍኖተ-ካርታ የልማት ዕቅድ በተመለከተ በተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው። ትግራይ ክልል ውስጥ ደረሰ ስለተባለው የሰብአዊ መብት ረገጣ ጥፋተኞች በፈጸሙት ጥፋት ልክ በሕግ ተጠያቂ ይሆናሉ ብለዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW