1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ መልስ እና የፖለቲከኞች ዕይታ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 2 2012

የአብሮነት ለፌዴራላዊ አንድነት አመራር አባል ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ጠቅላይ ሚንስትሩ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ተገቢዉን ምላሽ አልሰጡበትም ሲሉ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁር ዶ/ር ሞገስ ደምሴ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ህዝብ ፍላጎት ያገናዘበ ምላሽ የተሰጠበት ነው ብለዋል።

Premierminister Dr. Abiy Ahmed
ምስል PM Abiy Ahmed Ali Office

የጠቅላይ ሚንስትሩ ምላሽ በድጋፍም በተቃውሞም ተቃኝቷል

This browser does not support the audio element.

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ትናንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ከአባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸው ምላሾች ድጋፍ እና ነቀፌታ አስከትሎባቸዋል። የአብሮነት ለፌዴራላዊ አንድነት አመራር አባል ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት ጠቅላይ ሚንስትሩ ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ተገቢዉን ምላሽ አልሰጡበትም ሲሉ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁር ዶ/ር ሞገስ ደምሴ በበኩላቸው የኢትዮጵያን ህዝብ ፍላጎት ያገናዘበ ምላሽ የተሰጠበት ነው ብለዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚያብሔር ከአዲስ አበባ ሁለቱን ሰዎች አነጋግሮ ዘገባውን ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ታምራት ዲንሳ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW