የጠ/ሚኒስትሩ ውይይት በወላይታ
ሰኞ፣ ሐምሌ 22 2011ማስታወቂያ
በተለይ ከአንድ ሺህ ከሚበልጡ የወላይታ ማኅበረሰብ አባላት ጋር ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባካሄዱት ውይይት በክልል ለመደራጀት ጥያቄ የሚያነሱ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጉዳትና ጥቅሙን በሰከን መንገድ ሊመረምሩ እንደሚገባ ማመልከታቸው ተገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደቡብ ክልል ባደረጉት ጉብኝት የአረንጓዴ አሻራ ቀን በሚል ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ 200 ሚሊየን ችግኝ የመትከልን ዘመቻ በማስጀመር ነው ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር ውይይት ያደረጉት።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ