1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጠ/ሚንስትሩ መልዕክተኛ አደም ፋራህ ምን አሉ?

ቅዳሜ፣ ሰኔ 5 2013

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ሰሞኑን ከፍተኛ ባለስልጣኖቻቸውን ወደተለያዩ ሃገራት እየላኩ ነው። የጠቅላይ ሚንስትሩን መልዕክት ካደረሱት ባለሥልጣናት መካከል የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አ,ደም ፋራህ አንዱ ናቸው ። አደም ፋራህ መልዕክቱን የአውሮፓ ህብረትን  ጨምሮ አንዳንድ ለአንዳንድ የህብረቱ አባል ሃገራት አድርሰዋል።

Äthiopien l Adem Farah, Sprecher House of Federation
ምስል፦ Ethiopia House of Federation

የጠቅላይ ሚንስትሩ መልዕክተኛ አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ ምን አሉ?

This browser does not support the audio element.

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ሰሞኑን ከፍተኛ ባለሥልጣኖቻቸውን ወደተለያዩ ሃገራት እየላኩ ነው። የጠቅላይ ሚንስትሩን መልዕክት ካደረሱት ባለሥልጣናት መካከል የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አ,ደም ፋራህ አንዱ ናቸው ። አደም ፋራህ መልዕክቱን የአውሮፓ ህብረትን  ጨምሮ አንዳንድ ለአንዳንድ የህብረቱ አባል ሃገራት አድርሰዋል። የብራሰልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ አፈ ጉባኤው ይዘው ስለመጡት መልዕክት እና ስለተሰጣቸው ምላሽ አነጋግሯቸዋል።   

ገበያው ንጉሤ

ታምራት ዲንሳ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW