1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጠ/ሚ አብይ የም/ቤት ገለጻ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አስተያየት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2010

የጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ትናንት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በመገኘት በወቅታዊ ፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ገለጻ አድርገዋል። ገለጻቸው የተለያዩ አስተያየቶች ቀርበውበታል።

Karte Äthiopien englisch

የተቃዋሚ ፓርቲዎች አስተያየት

This browser does not support the audio element.

ዶክተር አብይ ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ትናንት ለመጀመሪያ ጊዜ በምክር ቤት ባቀረቡት ገለጻ ወቅትም ከእንደራሴዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል። ከሁለት ሰዓት በላይ የቆየውን የጠቅላይ ሚንስትሩ ማብራሪያ አንዳንድ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ታሪካዊ እና የሚበረታታ ሲሉት፣ ሌሎች ከንግግር ያላለፈ እና በተግባር ያልታየ ብለውታል።  

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW