የጠ/ሚ አብይ የም/ቤት ገለጻ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች አስተያየት
ማክሰኞ፣ ሰኔ 12 2010ማስታወቂያ
ዶክተር አብይ ስልጣን ከተረከቡ ወዲህ ትናንት ለመጀመሪያ ጊዜ በምክር ቤት ባቀረቡት ገለጻ ወቅትም ከእንደራሴዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎችም ምላሽ ሰጥተዋል። ከሁለት ሰዓት በላይ የቆየውን የጠቅላይ ሚንስትሩ ማብራሪያ አንዳንድ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ታሪካዊ እና የሚበረታታ ሲሉት፣ ሌሎች ከንግግር ያላለፈ እና በተግባር ያልታየ ብለውታል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ