1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
እምነትአፍሪቃ

የጥምቀት በዓል አከባበር በናዝሬት/አዳማ

ረቡዕ፣ ጥር 11 2014

የ2014 ዓ.ም. የጥምቀት በዓል ዛሬ በናዝሬት/አዳማ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች በደማቅ ኹኔታ ተከብሮ ዋለ። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ምዕመናን በታደሙበት የስርዓተ ጥምቀቱ የበዓል አከባበር በምስራቅ ሸዋ ዞን አገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ  ብጹእ አቡነ ጎርጎሪዮስ ቡራኬው ተከናውኖ በሃይማኖታዊ ስርዓቱ ምዕመናኑ ተጠምቀዋል።

Äthiopien Dreikönigsfest in Adama
ምስል፦ Seyoum Getu/DW

ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ምዕመናን ታድመዋል

This browser does not support the audio element.

የ2014 ዓ.ም. የጥምቀት በዓል ዛሬ በናዝሬት/አዳማ ከተማ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርዓቶች በደማቅ ኹኔታ ተከብሮ ዋለ። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ምዕመናን በታደሙበት የስርዓተ ጥምቀቱ የበዓል አከባበር በምስራቅ ሸዋ ዞን አገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ  ብጹእ አቡነ ጎርጎሪዮስ ቡራኬው ተከናውኖ በሃይማኖታዊ ስርዓቱ ምዕመናኑ ተጠምቀዋል። 24 ታቦታት በአንድ ላይ ካረፉበት የአዳማ መስቀል አደባባይ መንገዱን ሁሉ አጥለቅልቀው የተስተዋሉት የሃይማኖቱ ተከታዮች ታቦታቱን አጅበው ወደ እየ መንበሮቻቸው አስገብተዋልም። 

ሥዩም ጌቱ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW