1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጥምቀት በዓል አከባበር በኢትዮጵያ

ሰኞ፣ ጥር 11 2001

የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ልክ በያመቱ እንደሚደረገው ዘንድሮም ኢትዮጵያ ውስጥ በደመቀ ስነስርዓት በመከበር ላይ ይገኛል።

የቅድስት ስላሴ ቤተ ክርስትያን
የቅድስት ስላሴ ቤተ ክርስትያንምስል AP

ትናንት በርካታ ምዕመናን ታቦት አጅበው በጃን ሜዳ የበዓሉን መንፈሳዊው አከባበር ሲከታትሉ አድረዋል ። ከነዚሁ ስርዓቱን ከተከታተሉ ምዕመናን መካከል ወኪላችን ታደሰ እንግዳው በጃን ሜዳ ተገኝቶ አንዳንዶቹን አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW