የጥምቀት በዓል አከባበር በኢትዮጵያ11 ጥር 2001ሰኞ፣ ጥር 11 2001የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ልክ በያመቱ እንደሚደረገው ዘንድሮም ኢትዮጵያ ውስጥ በደመቀ ስነስርዓት በመከበር ላይ ይገኛል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግየቅድስት ስላሴ ቤተ ክርስትያንምስል APማስታወቂያትናንት በርካታ ምዕመናን ታቦት አጅበው በጃን ሜዳ የበዓሉን መንፈሳዊው አከባበር ሲከታትሉ አድረዋል ። ከነዚሁ ስርዓቱን ከተከታተሉ ምዕመናን መካከል ወኪላችን ታደሰ እንግዳው በጃን ሜዳ ተገኝቶ አንዳንዶቹን አነጋግሮ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።