1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጥቂት ዲያስፖራ ትግራይ ተወላጆች መግለጫ

ረቡዕ፣ መስከረም 18 2009

በውጭ ሀገር ከሚኖሩት የትግራይ ተወላጆች መካከል ወደ 34 የሚጠጉት ሕወሀት ኢህአዴግ ከስልጣን ወርዶ የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም ሰሞኑን ባወጡት የጋራ መግለጫ ጠይቀዋል።

Karte Äthiopien Amhara, Tigray, Oromia Englisch

mmt Ber. Brüssel(Tigrean on the current situation) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

መግለጫው እንዳለው፣ ኢህአዴግ ባለፉት 25 ዓመታት የተከተለው ፖለቲካ ኢትዮጵያውያን ተከፋፍለው በጥርጣሬ ዓይን እንዲተያዩ አድርጓል፣ መንግሥትም ይህን ክፍፍል ለስልጣን ማራዘሚያ እየተጠቀመበት ነው። 

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW