1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስፖርት ዝግጅት

ሰኞ፣ ጥቅምት 27 2010

በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የዓለማችን ከተሞች በተካሄዱ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅተዋል፣ በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ሲሸነፍ ማንቼስተር ሲቲ ግን ያለመሸነፍ ገስግሷል።

USA Marathon in New York City | Shalane Flanagan, USA
ምስል Reuters/B. McDermid

ስፖርት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቻን ውድድር ላይ ለመሳተፍ በድጋሚ በተሰጠው እድል ከሩዋንዳ ቡድን ጋር ባደረገው ጨዋታ በገዛ ሜዳው ሽንፈት አስተናግዷል። በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ የዓለማችን ከተሞች በተካሄዱ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ተቀዳጅተዋል፣ በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ሲሸነፍ ማንቼስተር ሲቲ ግን ያለመሸነፍ ገስግሷል። ባየር ሙኒክም በቡንደስሊጋው የሚያቆመው አልተገኘም። ከሜዳው ውጭ ዶርትሙንድ ላይ የበላይነቱን አሳይቶ ተመልሷል። በዛሬው ሳምንታዊው የስፖርት ዝግጅታችን የምናተኩርባቸው ስፖርታዊ ክንዋኔዎች ናቸው።

 ሃይማኖት ጥሩነህ

ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW