1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የጨፌ ኦሮምያ ጉባኤ

ሰኞ፣ ሐምሌ 20 2012

በ2012 አፈጻጸም በመጪው ዓመት በጀት እና እቅድ ላይ የተወያየው ጉባኤው፣የክልሉን የ2013 ዓም በጀት ሹመቶችንና አዋጆችንም አጽድቋል።በጉባኤው ላይ ከም/ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችም የሚመለከታቸው ባለሥልጣናት መልስ ሰጥተዋል።በዓመቱ ክልሉን የፈተነው የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ እንዲሁም የአዲስ አበባና የኦሮምያ ወሰን ከጥያቄዎቹ መካከል ይገኙበታል።

20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

የጨፌ ኦሮምያ ጉባኤ ፍጻሜ

This browser does not support the audio element.

 

የኦሮምያ ምክር ቤት ጨፌ ኦሮምያ ቅዳሜ እና እሁድ በአዳማ ያካሄደው የ5 ተኛ ዘመን 5ተኛ ዓመት 12 ተኛ መደበኛ ጉባኤ ትናንት ተጠናቋል። በተገባደደው ዓመት አፈጻጸም፣በመጪው ዓመት በጀት እና እቅድ ላይ የተወያየው ጉባኤው የክልሉን የ2013 ዓም በጀት ሹመቶችንና አዋጆችንም አጽድቋል።በጉባኤው ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችም የሚመለከታቸው ባለሥልጣናት መልስ ሰጥተዋል። ጥያቄ ከቀረባቸው ጉዳዮች መካከል በዓመቱ ክልሉን የፈተነው የሰላምና ፀጥታ ጉዳይ እንዲሁም የአዲስ አበባና የኦሮምያ ወሰን ይገኙበታል።  

ስዩም ጌቱ

ኂሩት መለሰ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW