የጳዉሎስ ኞኞ ሥራዎች
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 26 2005ማስታወቂያ
የታዋቂዉን ጋዜጠኛና ደራሲ ሥራዎች ለተቋሙ ያበረከተዉ ልጁ ሐዋርያዉ ጳዉሎስ በግሉ ቤተመጻህፍት ለማቋቋም አቅሙ ባይፈቅድለት ኅብረተሰቡ ከዩኒቨርሲቲዉ እንዲያገኘዉና እንዲጠቀምበት አስቦ ለመስጠት መወሰኑን ገልጸል። በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙ ታዳሚ ምሁራን የጳዉሎስ ኞኞን ስራዎች ሲዘረዝሩ በተለይ በጋዜጣ ላይ አንድ ጥያቄ አለኝ በሚለዉ አምዱ በወቅቱ የአዲስ ዘመን ጋዜጣን ቅጂ ቁጥር እንዲጨምር ማድረጉን አስታዉሰዋል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ