1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጳዉሎስ ኞኞ ሥራዎች

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 26 2005

ጋዜጠኛ ጳዉሎስ ኞኞ በህይወት ዘመኑ ለአንባብያን ያበረከታቸዉ ሥራዎች ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ተበረከተ።

ምስል DW

የታዋቂዉን ጋዜጠኛና ደራሲ ሥራዎች ለተቋሙ ያበረከተዉ ልጁ ሐዋርያዉ ጳዉሎስ በግሉ ቤተመጻህፍት ለማቋቋም አቅሙ ባይፈቅድለት ኅብረተሰቡ ከዩኒቨርሲቲዉ እንዲያገኘዉና እንዲጠቀምበት አስቦ ለመስጠት መወሰኑን ገልጸል። በስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙ ታዳሚ ምሁራን የጳዉሎስ ኞኞን ስራዎች ሲዘረዝሩ በተለይ በጋዜጣ ላይ አንድ ጥያቄ አለኝ በሚለዉ አምዱ በወቅቱ የአዲስ ዘመን ጋዜጣን ቅጂ ቁጥር እንዲጨምር ማድረጉን አስታዉሰዋል።

 ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW