ህጉ እየጠበበ ያለዉን የፖለቲካ ምህዳር የባሰ ያጠበዋል፤ በሚፈጥረዉ ስነልቦናዊ ጫናምና ያካተታቸዉ አንቀፆችም የተቃዉሞዉን የፖለቲካ ጎራ ሽባ ያደርገዋል የሚል ትችት መኖሩንም የወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዘግቧል። በሌላ በኩል በመጀመሪያ በመንግስት ግልበጣ በቀጣይ ደግሞ በሽብር ተግባር የከሰሰሱት ወገኖች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዉ ክስ እንደተመሰረተባቸዉ የታደሰ ዘገባ ያስረዳል።
ታደሰ እንግዳዉ/ሸዋዬ ለገሠ