1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ፕሬዝደንት ማክሮ በኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ መጋቢት 3 2011

የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮ ለጉብኝት ኢትዮጵያ ገብተዋል። በዛሬው ዕለትም ጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ በላሊበላ ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት ጉብኝት አድርገዋል።

Unesco Äthiopien - Ortodoxe Kirceh Lalibela
ምስል Getty Images/AFP/C. de Souza

ፕሬዝደንት ማክሮ በላሊበላ ጉብኝት አድርገዋል

This browser does not support the audio element.

 በጉብኝቱ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ-መሥተዳድር ዶክተር አምባቸው መኮንን ተገኝተዋል። ፈረንሳይ የከፋ ጉዳት ላይ ለሚገኙት ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት የዕድሳት ድጋፍ ታደርጋለች ተብሎ ይጠበቃል። ፕሬዝዳንት ኤማኑዌል ማክሮ በኢትዮጵያ የሁለት ቀናት ጉብኝት ያደርጋሉ። ከፕሬዝዳንቱ ጋር የተጓዘችው ሃይማኖት ጥሩነሕ ከአዲስ አበባ የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራለች።

ሃይማኖት ጥሩነህ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW