1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፈረንሳይ እና ጀርመን የግማሽ ፍፃሜ ግጥሚያ

ዓርብ፣ ሐምሌ 1 2008

ለፍጻሜ ይደርሳል ተብሎ በሰፊው ይጠበቅ የነበረው የጀርመን ቡድን ትናንት ማታ ከፈረንሳይ ጋር ባከሄደው ግጥሚያ መሸነፉ ብቻ ሳይሆን አንድም ግብ ማግባት አለመቻሉ አስገርሟል ።

UEFA EURO 2016 - Halbfinale | Frankreich vs. Deutschland - Torschuss Griezmann
ምስል Reuters/C. Hartmann

[No title]

This browser does not support the audio element.

ትናንት ማርሴይ ፈረንሳይ ውስጥ በተካሄደው የአውሮጳ እግር ኳስ ሻምፕዮና የግማሽ ፍጻሜ ውድድር ጀርመንን 2 ለባዶ ያሸነፈው የፈረንሳይ ቡድን የፊታችን እሁድ ከፖርቱጋል ጋር የሚያካሂደው የፍጻሜ ጨዋታ በጉጉት እየተጠበቀ ነው ። የዘንድሮው ሻምፕዮና ማን ሊሆን ይችላል ለሚለው የተለያዩ ግምቶች እየተሰነዘሩ ቢሆንም ዋንጫውን ለአዘጋጇ ለፈረንሳይ የሚመኙ ብዙዎች ናቸው ። ለፍጻሜ ይደርሳል ተብሎ በሰፊው ይጠበቅ የነበረው የጀርመን ቡድን ትናንት ማታ ከፈረንሳይ ጋር ባከሄደው ግጥሚያ መሸነፉ ብቻ ሳይሆን አንድም ግብ ማግባት አለመቻሉ አስገርሟል ።ስለትናንቱ ጨዋታ ሂደት እና ውጤት የስፖርት ፕሮግራም አዘጋጅ ማንተጋፍቶት ስለሺን ኂሩት መለሰ አነጋግራዋለች ።

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW