1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፊልም ዳይሬክተር አዳነች አድማሱ

እሑድ፣ ነሐሴ 15 2008

አዳነች አድማሱ በኢትዮጵያ በፊልሙ ስራ ዘርፍ ከተሰማሩት ጥቂት ሴቶች አንዷ ናት። ባለፉት 10 ዓመታት ዘጋቢ ፊልሞች፣ ማስታወቂያዎችን ፣ የአመለካከት ለውጥ የሚያመጡ ህብረተሰቡን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ድራማዎችን በመምራት፣ ድምፅ አልባ ለሆኑት ድምፅ ሰጥታለች።

Regisseurin Adanech Admasu Fesha
ምስል Adanech Admasu

የፊልም ዳይሬክተር አዳነች አድማሱ

This browser does not support the audio element.

አዳነች አዘውትራ በኢትዮጵያ በትምህርቱ እና በጤናው ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ « ዲ ኬ ቲ»፡ «ዩኒሴፍ»፡ « ኦክስፋም»፡ « ዋተር ኤድ»፡ « አውስትራሊያነ ዴቨሎፕመንት ክኦፐሬሽን»፡ን ለመሳሰሉ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ሰርታለች። አዳነች ከሰራቻቸው ፊልሞች መካከል ያላቻ ጋብቻ እና የቤት ምስሶ የሚጠቀሱ ሲሆን፡ እጎአ በ2005 ዓም «ያላቻ ጋብቻ » ለተባለው ፊልሟ በለንደን በተካሄደው የ« ዋን ዎርልድ ሚድያ አዋርድስ » ስነ ስርዓት ላይ ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች።

አርያም ተክሌ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW